エピソード

  • DW Amharic የነሐሴ 09 ቀን 2017 የዜና መጽሔት
    2025/08/15
    የአሜሪካ መንግሥት ስለ ኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ያወጣው ዘገባ፣ በጠለምት ወረዳ በመኖ እጥረት ከ3ሺህ በላይ እንስሳት መሞታቸውን ወረዳው አስታወቀ፣ የናይሮቢ እና አዲስ አበባ ቀጥታ የአውቶብስ ትራንስፖርት ውጥን
    続きを読む 一部表示
    17 分
  • የነሐሴ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መፅሔት
    17 分
  • የነሐሴ 7 ቀን 2017 የዜና መፅሔት
    2025/08/13
    የኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን ከ65 ሺህ በላይ የቀድሞ ተዋጊዎች ከህዳር አንስቶ ከኅብረተሰቡ ጋር መቀላቀላቸውን አስታውቋል። በመጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ሰዎች በግጭት ወቅት ለተቃጠሉ ቤቶቻቸው ግብር እንድንከፍል ተጠይቀናል ሲሉ ብሶታቸውን ተናገሩ። የህዳሴ ግድብ መጠናቀቁ ከተገለጸ በኋላ ግብጽ የምታነሳው ተቃውሞ ፣አሸከርካሪዎች በተለያዩ አቅጣጫዎች ሲጓዙ ከደኅንነት ችግር አንስቶ እስከ ሕገ ወጥ የኮቴ ክፍያ ድረስ የሚገጥማቸው ፈተናዎች እንዲሁም የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካን ዋና ከተማ ዋሽንግተን ዲሲ ፖሊስ ተግባራዊ ያደረጉት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዜና መጽሔት የሚመለከታቸው ጉዳዮች ናቸው
    続きを読む 一部表示
    21 分
  • የነሐሴ 6 ቀን 2017ዓ/ም የዜና መጽሄት
    2025/08/12
    DW Amharic-የዛሬው የዜና መፅሔት፣ኦሮሚያ ክልል የመንገደኞች እገታ መቀጠሉን፣ አማራ ክልል በተለይ ደቡብ ወሎ ዞን የሰፈሩ ተፈናቃዮች ለረሐብ መጋለጣቸዉን፣ ትግራይ ክልል የሚደረገዉ ሕገ ወጥ የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ያደረሰዉ ጉዳት፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽንና የሲቪክ ድርጅቶች ረቂቅ ሕግ፣ የዩክሬን ጦርት፣የአሜሪካና የሩሲያ መሪዎች የዉይይት ቀጠሮና የአዉሮፖችን ጭንቀት የሚቃኝ ዝግጅት ተጠናቅሮበታል።
    続きを読む 一部表示
    21 分
  • የነሐሴ 5 ቀን 2017 የዜና ፅሔት
    2025/08/11
    በትግራይ ክልል ኃይሎችና ራሱን ከትግራይ ኃይሎች ነጥሎ በአፋር ይንቀሳቀሳል በተባለው ቡድን መካከል ተነሳ የተባለው ግጭት ፣ ካለፈው ሐሙስ አንስቶ የህዝብ የመጓጓዣ አገልግሎት መስጫዎች መንቀሳቀስ ማቆማቸው በጎጃም አካባቢዎች ያስከተላቸው ችግሮች ፣ብልጽግና ፓርቲ ባለፈው ሳምንት ያወጣው መግለጫና የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አስተያየት እንዲሁም ፣ ነዳጅ በውድ ዋጋ ለመግዛት ተገደናል የሚሉ ሾፌሮችና የመኪና ባለቤቶች ሮሮ በዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን የሚያስቃኘን ጉዳዮች ናቸው።
    続きを読む 一部表示
    17 分
  • የነሐሴ 2 ቀን 2017 የዜና መፅሔት
    2025/08/08
    የፖለቲካ ፓርቲዎች ስብስብ መንግሥትን በሰላማዊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ እንዲቀይሩ ጥሪ ባለፉት ሁለት ዓመታት ከትግራይ ክልል 60 ሺህ ወጣቶች መሰደዳቸው፤ በያዝነው ነሐሴ ወር ከመደበኛ በላይ የዝናብ ስርጭት የጎርፍ አደጋ ሊያስከትል እንደሚችል መገለጹን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት፤
    続きを読む 一部表示
    15 分
  • የነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    2025/08/07
    የዜና መፅሔት ጥንቅራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ በኤሌክትሪክ ኃይል ላይ የሚደረገዉ ጭማሪ ተገቢ ነዉ መባሉን ከሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።ሲዳማና ኦሮሚያ ክልልሎች ድንበር ላይ የተደረገዉ ግጭት ሰበብ የግዛት ይገባኛል እንዳልሆነ መነገሩ፣ኦሮሚያ ክልል የአዋሽ ወንዝ ሙላት ሰዉ ማፈናቀሉ፣ ሰሜን ወሎ ደግሞ ለዝናብ ሲፀለይ፣ ዝናብ ተፈናቃዮችን መጉዳቱን የሚቃኙ ዘገቦች በተከታታይ ተስምተዉ ያሳርጋል።
    続きを読む 一部表示
    17 分
  • የሐምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
    2025/08/06
    በአሮሚያ እና ሲዳማ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሳ ግጭት ሁለት ሰዎች ተገደሉ ወጣቶች ሞት እንዳለ እያወቁ ለምን በአደገኛ የጉዞ መስመር ይሰደዳሉ? የሕገ-ወጥ ስደት አስከፊ ገጽታ - ከሞት መለስ ያሉ የስቃይ ምዕራፎች ኢትዮጵያዊያንን ለአደገኛ የፍልሰት ጉዞ የሚዳርጓቸው ገፊ ምክንያቶች ምንድናቸው ?
    続きを読む 一部表示
    21 分