『የነሐሴ 6 ቀን 2017ዓ/ም የዜና መጽሄት』のカバーアート

የነሐሴ 6 ቀን 2017ዓ/ም የዜና መጽሄት

የነሐሴ 6 ቀን 2017ዓ/ም የዜና መጽሄት

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る

このコンテンツについて

DW Amharic-የዛሬው የዜና መፅሔት፣ኦሮሚያ ክልል የመንገደኞች እገታ መቀጠሉን፣ አማራ ክልል በተለይ ደቡብ ወሎ ዞን የሰፈሩ ተፈናቃዮች ለረሐብ መጋለጣቸዉን፣ ትግራይ ክልል የሚደረገዉ ሕገ ወጥ የወርቅ ማዕድን ቁፋሮ ያደረሰዉ ጉዳት፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽንና የሲቪክ ድርጅቶች ረቂቅ ሕግ፣ የዩክሬን ጦርት፣የአሜሪካና የሩሲያ መሪዎች የዉይይት ቀጠሮና የአዉሮፖችን ጭንቀት የሚቃኝ ዝግጅት ተጠናቅሮበታል።
まだレビューはありません