『የነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት』のカバーアート

የነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

የነሐሴ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት

無料で聴く

ポッドキャストの詳細を見る

このコンテンツについて

የዜና መፅሔት ጥንቅራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ በኤሌክትሪክ ኃይል ላይ የሚደረገዉ ጭማሪ ተገቢ ነዉ መባሉን ከሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ጋር የሚቃኘዉን ዘገባ ያስቀድማል።ሲዳማና ኦሮሚያ ክልልሎች ድንበር ላይ የተደረገዉ ግጭት ሰበብ የግዛት ይገባኛል እንዳልሆነ መነገሩ፣ኦሮሚያ ክልል የአዋሽ ወንዝ ሙላት ሰዉ ማፈናቀሉ፣ ሰሜን ወሎ ደግሞ ለዝናብ ሲፀለይ፣ ዝናብ ተፈናቃዮችን መጉዳቱን የሚቃኙ ዘገቦች በተከታታይ ተስምተዉ ያሳርጋል።
まだレビューはありません